Sidama Hawassa
+251-462-12-6495
dagoomuf@sidaamaphi.org

News

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እና የጤና ሚንስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በጅንካ ሆስፒታል ተገኝተው የማርበርግ ቫይረስ የመከላከልና የክትትል ስራዎች ምልከታ አደረጉ

(ምንጭ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ) ሚንስቴር መስሪያ ቤቱ ለጅንካ ሆስፒታል የማርበርግ ቫይረስን ለማከምና ለሌሎች ህክምናዎች የሚያስፈልጉ የተለያዩ የህክምና ቁሳቁሶችን ድጋፍ አድርጓል። ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እና የኢፌድሪ ጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በጅንካ ሆስፒታል በመገኘት የማርበርግ ቫይረስን ለመከላከል እና ስርጭቱን ለመቆጣጠር በመከናወን ላይ የሚገኙ የክትትል ስራዎች ምልከታ አድርገዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በምልከታው ወቅት…
Read more

Hawassa University College of Medicine and Health Sciences has organized a research conference in collaboration with Sidama Public Health Institute and Sidama Regional Health Bureau. The event was held in the African Union Hall from November 20-21, 2025, and 11 impactful research reports focusing on the public health problems were presented.

Our esteemed speakers included: • Dr. Damene, Director General of the Sidama Public Health Institute, shared insights about collaborative projects. • Dr. Tafese, Vice President of Hawassa University, expressed gratitude to the NORHED-SENUPH II project for their support. • Professor Bernt Lindtjørn and Professor Ingunn from the University of Bergen, also involved with the NORHED-SENUPH…
Read more

የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ዕለታዊ ሁኔታ

ህዳር 11/ 2018 በተጨማሪም ሶስቱ በህክምና ላይ ያሉ ታማሚዎች ከዚህ በፊት ከተገለፀው ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጂንካ ከተማ በለይቶ ማቆያ የነበሩ ሲሆኑ በተመሳሳይ ቦታም የህክምና ክትትላቸውን እያደረጉ ይገኛሉ። Marburg Virus Disease Daily Update Ethiopia November 20/ 2025 #MarburgVirus Website: moh.gov.et Facebook: Ministry of Health,Ethiopia Twitter: x.com/fmohealth YouTube: youtube.com/@FMoHealthEthiopia Tiktok: tiktok.com/@mohethiopia Telegram: t.me/M0H_EThiopia Linkedin: lnkd.in/ewFJ6VAB

የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ዕለታዊ ሁኔታ

ህዳር 9/ 2018 Marburg Virus Disease Daily update Ethiopia November 18/ 2025 #Ministry of Health,Ethiopia #Ethiopian Public Health Institute

የአደጋ ጊዜ ፈጣን ምላሽ ሰጪ ቡድኖች የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ወደ ተገኘበት አካባቢዎች ተልከው ቫይረሱን የመከላከልና የመቆጣጠር ስራ እየተሰራ ይገኛል

____________ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በወቅታዊ የጤና ጉዳይ ላይ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል። በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጅንካ ከተማ የማርበርግ ቫይረስ በሽታ መከሰቱ በላቦራቶሪ መረጋገጡ መገለጹን ያስታወሱት ሚኒስትሯ እስካሁንም ድረስ 17 የተጠረጠሩ ሰዎች ምርመራ ተደርጎላቸዋል፣ ከዚህም 3ቱ ህይወታቸው በቫይረሱ ያለፈ መሆኑን በኢትዮጵያ ህብረተሰብ ኢንስቲትዩት ሪፈረንስ ላቦራቶሪ መረጋገጡ፣ በተጨማሪም በምርመራ የተረጋገጠ ባይሆንም 3 ምልክቶች የታየባቸው ሰዎችም ህይወት…
Read more

ወቅታዊ የጤና ጉዳይን አስመልክቶ የተሰጠ መረጃ

#MarburgVirus ተጨማሪ መረጃዎችን “””””””””””””””””””””””””””” የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ነፃ የስልክ መስመር፡ 7794 Web site: https://www.sphi.gov.et/

አሳዛኝ ዜና

ጥቅምት 30/2018 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ ከሀዋሳ ተነሰቶ ወደ ዶሬ ባፋኖ በመጓዝ ላይ የነበረ ሲኖትራክ መኪና በቱላ ክ/ከተማ ፍንጫዋ ቀበሌ ልዩ ስሙ ቤተመንግሥት ዳገት መንገዱን ስቶ በመውጣቱ የ6 ሰዎች ህይውት ወዲያውኑ ሲያልፍ 8 ሰዎች በሀዋሳ ሪፈራል ሆሰፒታል ህክምና እየተደረገላቸው ይገኛል :: ፈጣሪ ለወዳጅ ዘመዶቻቸዉ መፅናናትን እንዲሰጥ እንመኛለን! የትራፊክ አደጋን በጋራ እንከላከል!! የሲዳማ ሕብረተስብ ጤና ኢንስቲትዩት ጥቅምት…
Read more