ሴቶችን የውሳኔ አሰጣጥ ማሳደግ ስልጠናዊ የምክክር መድረክ ተካሄደ፤
የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት ጋር በመተባበር የሴቶችን የውሳኔ ሰጭነት ለማሳደግ የስልጠና እና የምክክር መድረክ ተካሂዷል። የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ህዝብ ግንኙነት ዳይረክቶረት ሰኔ 03/2017 ዓ.ም በዕለቱ እንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የኢንስቲትዩቱ ምትክል ዋና ዳይሬክተር አቶ ኡጋሞ ሀናጋ ስሆን በውሳኔ አሰጣጥ ዙሪያ የሴቶች ሚና ከፍተኛ እና ትኩረት የሚሻ ጉዳይ በመሆኑ ከጊዜ…
Read more





