በጤና አገልግሎት ዘርፍ የሲዳማ ክልልን የተሞክሮ ማዕከል ለማድረግ እየተሠራ ይገኛል። አቶ ደስታ ሌዳሞ
የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ “የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ እመርታ ለተፋጠነ የዘላቂ ልማት ግቦች” በሚል መሪ ቃል ዓመታዊ ጉባኤውን ዛሬ በሀዋሳ ከተማ ማካሄድ ጀመረ። ጉባኤውን በንግግር የከፈቱት የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ እንዳሉት እንደሀገር የጀመርነውን ብልፅግና ለማረጋገጥ ጤናማ እና አምራች ዜጎችን ማፍራት ልዩ ትኩረት የሚያስፈልገው ጉዳይ ነው። በክልሉ ሰብዓዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ ባለፉት…
Read more