“በጥናትና ምርምር የታገዘ ሥራ ውጤቱ ከፍተኛ ነው” – ዶክተር ዳመነ ደባልቄ
“በጥናትና ምርምር የታገዘ ሥራ ውጤቱ ከፍተኛ ነው” – ዶክተር ዳመነ ደባልቄ በደረጀ ጥላሁን የሳምንቱ እንግዳችን ዶክተር ዳመነ ደባልቄ ይባላሉ፡፡ የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የህብረተሰብ ጤና ኢንስትቲዩት ዋና ዳይሬክተር ናቸው፡፡ ትውልድና እድገታቸው በሲዳማ ክልል ደበባዊ ዞን ሁላ ወረዳ ነው፡፡ የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በሀገረ ሰላም ከተማ ተምረዋል፡፡ ከ1996 ዓ/ም ጀምሮ በጤና ባለሙያነት፣ በጤና መምህርነት እና ጤና…
Read more





