Sidama Hawassa
+251-462-12-6495
dagoomuf@sidaamaphi.org

News

Ethiopian Public Health Emergency Management Success

A case of MVD Control Pannel Discission: Honoring Vigilance, Unity, and Public Health Resilience Jan. 26, 2026 11:30 AM – 12:30 PM Website: moh.gov.et Facebook: Ministry of Health,Ethiopia Twitter: x.com/fmohealth YouTube: youtube.com/@FMoHealthEthiopia Tiktok: tiktok.com/@mohethiopia Telegram: t.me/M0H_EThiopia Linkedin: lnkd.in/ewFJ6VAB

ተላላፊ ላልሆኑ በሽታዎች አጋላጭ መንስኤዎች መጠንን ለማወቅ የተካሄደው አገር አቀፍ የጥናት ውጤት ይፋ ሆነ

የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የስርዓተ ጤና ምርምር ዳይሬክቶሬት ከጤና ሚኒስቴር፣ ከዓለም ጤና ድርጅት እና ከዓለም ባንክ ጋር በመተባበር ተላላፊ ላልሆኑ በሽታዎች አጋላጭ የመንስኤዎች መጠንን የሚያሳይ አገር አቀፍ የጥናት ውጤት ጥር 15/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ይፋ አደረገ፡፡ የአውደ ጥናቱ ዋና አላማ ለጤና ሚኒስቴር፤ ለክልል ጤና ቢሮ ከፍተኛ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች እንዲሁም ለባለድርሻ አካላት የጥናቱን ውጤት…
Read more

ብሔራዊ የPEN-Plus የአሠራር ዕቅድ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ተካሄደ፤ የSTEPS የዳሰሳ ጥናት ውጤቶች ይፋ ተደረጉ

__________ የPEN-Plus ብሔራዊ የአሠራር ዕቅድ ማስጀመሪያ መርሀሃ-ግብር የተካሄደ ሲሆን፤ የSTEPS የዳሰሳ ጥናት ውጤቶች ይፋ ተደርገዋል፤ ይህም ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን (NCDs) ለመቀነስ ቁልፍ ምዕራፍ መሆኑ ተገልጿል። በመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እንደተናገሩት የሚቀጥሉት አምስት ዓመታት የመጀመሪያ ደረጃ የጤና እንክብካቤን ለማስፋፋት እና እየጨመረ የመጣውን ተላላፊ ያልሆኑ በሽዎችን ጫና ለመፍታት ወሳኝ ይሆናሉ። መንግሥት የጤና…
Read more

ኢትዮጵያ በሕፃናት ላይ የሚከሰተውን የነርቭ ዘንግ ክፍተት ችግሮችን ለመቀነስ ጨውን በንጥረ ነገሮች የማበልፀግ ፕሮግራም አስተዋወቀች

———————– የኢትዮጵያ የሕብረተሰበ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ሚኒስቴር፣ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፣ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር፣ ኒውትሪሽን ኢንተርናሽናል፣ ከካሊፎርኒያ ዴቪስና ከቶሮንቶ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመቀናጀት በጌትስ ፋውንዴሽን ድጋፍ፣ በአዮዲን እና በፎሊክ አሲድ የበለፀገ ጨው (DFS-IoFA) ፕሮግራም በሀገር አቀፍ ደረጃ ለማዳረስ የሚደረገውን ጥረት በይፋ አስጀምረዋል። በዓለም አቀፍ ደረጃ የመጀመሪያ የሆነው ይህ ፕሮግራም፣ በኢትዮጵያ የነርቭ ዘንግ ክፍተት (Neural Tube Defects /NTDs/)…
Read more

ከሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትና ከሲዳማ ብ/ክ/መ/ጤና ቢሮ በማርበርግ ቫይረስ በሽታ ላይ የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ

ሕዳር 5 ቀን 2018 ዓ.ም በሀገራችን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የማርበርግ ቫይረስ በሽታ መከሰቱን ጤና ሚኒስቴር ከኢትዮጰያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር ባወጡት ወቅታዊ መግለጫ ማሳወቃቸዉ ይታወቃል። ከዚያም ዕለት ቀደም ብሎ በ29/02/2018 ዓ.ም ከጂንካ አጠቃላይ ሆስፒታል ሕሙማን ለተሻለ የሕክምና አገልግሎት ወደ ሀዋሳ ኮምፕሪሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከመምጣታቸዉ ጋር ተያይዞ ከህዳር 3/2018 ዓ.ም ጀምሮ የሲዳማ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት…
Read more

የሲዳማ ሕብረተስብ ጤና ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር ጄነራል ዶ/ ር ዳመነ ዳባልቄ ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ሕብረተስብ ጤና ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር ጄነራል ዶ/ር ዳመነ ዳባልቄ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ የገና በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። ዶ/ር ዳመነ ዳባልቄ በመልካም ምኞት መልዕክታቸው ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ/አደረሰን ካሉ በኋላ፣ ኢየሱስ ክርስቶስ ዓለምን ለማዳን ከሰማይ ሰማያት ወርዶ በድንግል…
Read more

የማርበርግ ቫይረስ በሽታን በተመለከተ የተሰጠ መግለጫ

ታህሳስ 27/2018 Ministry of Health,Ethiopia Ethiopian Public Health Institute

ወረርሽኞችን ለመቆጣጠር በሚኖሩት ምላሽ መስጠት ስራዎች ውስጥ ለተቋማት ቅንጅታዊ ስራን ለማጠናከር እድል እንደሚፈጥር ተገለፀ።

የአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት አመራሮችና ተመራማሪዎችን ያቀፈ ልዑክ፣ በማርበርግ ቫይረስ ወረርሽኝ መከላከልና በክትባት ምርምር ዙሪያ ያለውን አገራዊ ምላሽ ለመገምገም በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ከተማ የመስክ ጉብኝት አከናወኑ። ይህ ጉብኝት የጤና ሚኒስቴር የተሰጠውን አገራዊ የምላሽ አሰጣጥ ተልዕኮ መነሻ ያደረገ ሲሆን፣ በሲዳማ ክልል ሪጅናል ላብራቶሪ እና በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ውስጥ ያለውን የማርበርግ ክትባት መስጫ ማዕከል ወረርሽኙን ለመግታት…
Read more

Institutionalizing Excellence in Public Health Emergency Management: 2025 Reflections

Building a Stronger, More Coordinated Public Health Emergency System! 2025 was a pivotal year in Ethiopia’s public health journey, defined by strategic leadership, strengthened national and subnational systems, and strengthened partnerships which resulting in more effective and coordinated public health emergency preparedness and response at all levels. Our emergency preparedness and response capabilities were tested…
Read more