የጤናውን ሴክተር አንድ እርምጃ ወደፊት ሊያራምደው የሚችል ለበሽታ ቅኝትና ምርምር አገልግሎት የሚውል የተቀናጀ የተላላፊ በሽታ ተዋስያን የዘረ-መል ምርመራ እና ባዮኢንፎርማቲክስ ፕሮግራም ስራ ሊጀመር መሆኑ ተገለጸ፡፡
————————— ክቡር ዶ/ር አየለ ተሾመ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ በዛሬው እለት በኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የስብሰባ አዳራሽ በመገኘት በፕሮግራሙ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር ይህ ለጤናው ሴክተር ትልቅ እገዛ ሊያደርግ የሚችለው ፕሮግራም መጀመርና የክፍሉ መቋቋም በሀገር አቀፍ ደረጃ የማሕበረሰብ ጤና እርምጃዎች መረጃን ለማመንጨት እና ለመተንተን ብሎም ለመተርጎም፣ ለመጠቀም እና ለማጋራት እንደሚያስችል አስረድተዋል። ክቡር የጤና ሚኒስትር ዴኤታው አያይዘውም…
Read more