Sidama Hawassa
+251-462-12-6495
dagoomuf@sidaamaphi.org

News

የኢትዮጵያ የመጀመሪያው የክልላዊ የጤና ደህንነት ዕቅድ ዝግጅት ተጠናቀቀ

Ethiopia Launches the First Regional Action Plan for Health Security —————————— በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የክልላዊ የጤና ደህንነት የዕቅድ አቅም ግንባታ ማስጀመሪያ አውደ ጥናት በሲዳማ ክልል በይርጋለም ከተማ ከነሀሴ 26 – 28/2017 ዓ.ም ተካሄደ። ይህ የክልላዊ የጤና ደህንነት ዕቅድና ትግበራ በአቅም ግንባታ ሂደት ውስጥ የስርዓት አስተሳሰብን እንደሚያሳድግ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ዕቅዱ ከአለምአቀፍ እና ከሀገር አቀፍ ደረጃ የተሻሉ ተሞክሮዎችን…
Read more

Ethiopia Launches Prototype Regional Action Plan for Health Security in Sidama

The first Regional Action Plan for Health Security capacity-planning workshop was conducted in the Sidama Region from September 1–3, 2025, in Yirgalem town. The workshop highlighted that this planning exercise will pave the way for the effective and successful implementation of the country’s National Action Plan for Health Security. In his opening remarks, Ato Ugamo…
Read more

የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት የላቦራቶሪ አገልግሎቱን ለማሻሻል የተሻለ አስተዋፅኦ ላበረከቱ ተቋማት እውቅና ተሰጠ፤

በሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት የ2017 በጀት ዓመት የላቦራቶሪ አገልገሎት ሥራ አፈጻጸም ግምገማ እና የጥራት ማሻሻያ ፕሮግራሞች ማለትም የዓለም አቀፍ መስፈርትን ለማሟላት ደረጃ በደረጃ በማሻሻል የኮከብ ዕውቅና ( ኮከብ1-4)፤በላቦራቶሪ ምርመራ አገልግሎት በዓለም አቀፍ የላቦራቶሪ ጥራት ማረጋገጫ መስፈርት (ISO-15189) መሰረት እውቅና እና በአዲስ ኮከብ ላገኙና ላሰቀጠሉ የጤና ተቋማት እውቅና ተሰጥቷል ። በመድረኩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የዕለቱ…
Read more

እንኳን ደስ አለን!!!

።።።።።።።።።።።።።።። የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የላቦራቶሪ አለም አቀፍ ስታንዳርድ (ISO 15189:2012)ን ተከትሎ እየሰራ መሆኑ ተረጋግጠው በEID,HIV viral load,Genexpert እና TB culture ላይ ከኢትዮጵያ አክሬድተሽን አገልግሎት የአክሬድተሽን ሰርተፍኬት ተበርክቶልናል። የሲዳማ ሕብረተስብ ጤና ኢንስቲትዩት ለተገኘው እውቅና የተሰማውን ደስታ ይገልጻል !! የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ነሐሴ 15/2017 ዓ/ም ሀዋሳ ተጨማሪ መረጃዎች የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ነፃ የስልክ መስመር፡…
Read more

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ፈንድ (ዩኤንኤፍ) ኮንግረሽናል ልኡካን ቡድን ኢንስቲትዩቱን ጎበኙ

__________ የልዑካን ቡድኑ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩቱን በጎበኙበት ወቅት የኢንስቲትዩቱ አመራሮች የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሳይ ኃይሉ እና ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መልካሙ አብቴ ከሌሎች ባለሙያዎች ጋር በመሆን አቀባበል አድርገውላቸዋል። ዶ/ር መሳይ ስለ ኢንስቲትዩቱ አጠቃላይ ገለጻ ያደረጉ ሲሆን በገለጻቸውም የድንገተኛ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ምላሽ አስተዳደር፣ የብሔራዊ የጤና የላቦራቶሪዎች አቅም ግንባታ፣ የጤና መረጃዎች ቅመራ እና ትንተና…
Read more

የሲዳማ ሕብረተስብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2017 በጀት አመት የኤች አይ ቪ ቅኝት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት በሀዋሳ ከተማ እየገመገመ ይገኛል።

የመክፈቻ ንግግር በማድረግ የውይይት መድረክ ያስጀመሩት የሲዳማ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት PHEM ዳይሪክቶሬት ዳይሬክተር አቶ በድሉ ባዴጎ የኤች አይ ቪ ሥርጭትን ለመግታት እየተሰሩ ያሉ የቅኝት ሥራዎች አበረታች መሆኑን ጠቅሰው በተለይ ተጋላጭ የሆኑ ማህበረሰብ አባላት ላይ የበለጠ ትኩረት ተሰጥቶ በመሠራቱ አበረታች ዉጤት መመዝገቡን አሳስበዋል። በመቀጠልም የዓመቱ የኤች አይ ቪ ሰርቪላንስ ሪፖርት ዶ/ር አፌንሻ አመሎ ካቀረቡ በኋላ…
Read more

#የቅድመ-ማስጠንቀቂያ መልዕክት!

፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ በክረምት ወቅት ከፍተኛ ዝናብ ከመዝነብ ጋር ተያይዞ በተዳፋታማና ለመሬት መንሸራተት ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የምትኖሩ የክልላችን ሕብረተሰብ በሙሉ ፤ የመሬት መንሸራተት አደጋ ሊከሰት ስለሚችል ተገቢውን ጥንቃቄ እንድታደርጉ ና በተጨማሪም ስጋቱ ያለባቸው ወረዳዎች፤ የወረዳ ጤና ጽ/ቤቶችም ለሕብረተሰቡ የቅድመ-ማስጠንቀቂያ መልዕክት እንድታስተላልፉና ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን። የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ነሐሴ 11/2017 ዓ/ም ሀዋሳ ተጨማሪ መረጃዎች የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና…
Read more

በጤናው ዘርፍ ለሚወጡ ፖሊሲዎችና እስትራቴጂዎች የኢትዮጰያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ትልቁን ድርሻ እየተወጣ መሆኑ ተገለፀ

———————- በኢንስቲትዩቱ የእስትራቴጂክ ጉዳዮች ስራ አስፈፃሚ የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካይ አባላት፣ የተቋሙ ከፍተኛ ኃላፊዎችና የማኔጂመንት አባላት እንዲሁም ባለሙያዎች በተገኙበት ሐምሌ 29 እና 30/2017 ዓ.ም ዓመታዊ የእቅድ አፈፃፀም የግምገማ መድረክ በአዳማ ከተማ በማካሄድ ላይ ነው። የግምገማ መድረኩ ዋና ዓላማ በሕብረተሰብ ጤና አደጋ ቁጥጥር፣ በላቦራቶሪ አቅም ግንባታና አገልግሎት በጥናትና ምርምር ፣ ፣ በብሔራዊ የጤና መረጃ ዙሪያ እንዲሁም በአለም…
Read more

የሲዳማ ብ/ክ/መ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የላቦራቶሪ መሳሪያዎችን ለተቋማት ርክክብ አደረገ።

በርክክቡ ላይ የተገኙት የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ዳመነ ደባልቄ እንደገለጹት በጤና ሚኒስትር እና በኢ/ህ/ጤ ኢንስቲትዩት ድጋፍ የተገኙት በድምሩ ከ3,000,000 ብር በላይ የሚገመት በአይነት የተለያዩ መሳሪያዎች ተበርክቷል ብሏል። አክለውም የናሙና ቅብብሎሽን ለማጠናከር ትሪፕል ፓኬጆችን፤የውጫዊ ጥራት ቁጥጥር መረጃ ለማጠናከር ኮምፒውተር እና ለተበላሸባቸው ማይክሮስኮፒም ጭምር መሰጠቱን ገልፀው ; ለታለመለት አላማ ብቻ እንድውል መልእክት አስተላልፈዋል። በተጨማርም ኢንሰቲትዩቱ የዛሬውን ጨምሮ…
Read more

የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር በሀዋሳ ከተማ በሀዌላ ቱላ ክ/ከተማ ጫሬ በተሰኘ ሰፍራ ተካሄደ

***** “በመትከል ማንሰራራት” የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሀምሌ 24/2017 ዓ/ም ሀዋሳ ተጨማሪ መረጃዎች የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ነፃ የስልክ መስመር፡ 7794 Web site: https://www.sphi.gov.et