የክልሉ ህብረተሰብ ራሱን ከተለያዩ በሽታዎች እንዲጠብቅና እንዲከላከል ብሎም የጤና አገልግሎት ተጠቃሚነቱ እንዲሻሻል ዲጂታል ሚዲያ ሰራዊት መገንባት እና የጤና ተግባቦት ስራዎችን ማጠናከር ያሻል ፦ አቶ በላይነህ በቀለ
የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ ሰኔ 5/2017 ዓ.ም የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ የህዝብ ግንኙነትና የጤና ተግባቦት ስራዎችን ማጠናከር ላይ ያተኮረ የንቅናቄ መድረክ ከዞንና ከወረዳ የጤና ትምህርት ባለሙያዎች ጋር አካሂዷል። የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትልና የጤና ፕሮግራሞች ዘርፍ ሀላፊ አቶ በላይነህ በቀለ በመልዕክታቸው የማህበረሰቡን የበሽታ ተጋላጭነት ለመቀነስና ጤናማና አምራች ዜጋ የመፍጠር ራዕይን እውን ለማድረግ የማህበራዊ ባህሪ ለውጥ ተግባቦት…
Read more





