Sidama Hawassa
+251-462-12-6495
dagoomuf@sidaamaphi.org

Author: admin

የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ዕለታዊ ሁኔታ

ህዳር 9/ 2018 Marburg Virus Disease Daily update Ethiopia November 18/ 2025 #Ministry of Health,Ethiopia #Ethiopian Public Health Institute

የአደጋ ጊዜ ፈጣን ምላሽ ሰጪ ቡድኖች የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ወደ ተገኘበት አካባቢዎች ተልከው ቫይረሱን የመከላከልና የመቆጣጠር ስራ እየተሰራ ይገኛል

____________ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በወቅታዊ የጤና ጉዳይ ላይ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል። በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጅንካ ከተማ የማርበርግ ቫይረስ በሽታ መከሰቱ በላቦራቶሪ መረጋገጡ መገለጹን ያስታወሱት ሚኒስትሯ እስካሁንም ድረስ 17 የተጠረጠሩ ሰዎች ምርመራ ተደርጎላቸዋል፣ ከዚህም 3ቱ ህይወታቸው በቫይረሱ ያለፈ መሆኑን በኢትዮጵያ ህብረተሰብ ኢንስቲትዩት ሪፈረንስ ላቦራቶሪ መረጋገጡ፣ በተጨማሪም በምርመራ የተረጋገጠ ባይሆንም 3 ምልክቶች የታየባቸው ሰዎችም ህይወት…
Read more

ወቅታዊ የጤና ጉዳይን አስመልክቶ የተሰጠ መረጃ

#MarburgVirus ተጨማሪ መረጃዎችን “””””””””””””””””””””””””””” የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ነፃ የስልክ መስመር፡ 7794 Web site: https://www.sphi.gov.et/

አሳዛኝ ዜና

ጥቅምት 30/2018 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ ከሀዋሳ ተነሰቶ ወደ ዶሬ ባፋኖ በመጓዝ ላይ የነበረ ሲኖትራክ መኪና በቱላ ክ/ከተማ ፍንጫዋ ቀበሌ ልዩ ስሙ ቤተመንግሥት ዳገት መንገዱን ስቶ በመውጣቱ የ6 ሰዎች ህይውት ወዲያውኑ ሲያልፍ 8 ሰዎች በሀዋሳ ሪፈራል ሆሰፒታል ህክምና እየተደረገላቸው ይገኛል :: ፈጣሪ ለወዳጅ ዘመዶቻቸዉ መፅናናትን እንዲሰጥ እንመኛለን! የትራፊክ አደጋን በጋራ እንከላከል!! የሲዳማ ሕብረተስብ ጤና ኢንስቲትዩት ጥቅምት…
Read more

በሲዳማ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የመረጃ አስተዳደር፣ ቅመራና ትንተና ማዕከል ምሳሌ ሊሆኑ የሚችሉ ስራዎችን እየሰራ መሆኑ ተገለፀ።

የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት ጥቅምት 27/2018 ዓ.ም ብሔራዊ የጤና መረጃ አስተዳደር ማዕከል/National Data Management Center(NDMC) እና ከክልላዊ የጤና መረጃ አስተዳደር ማዕከላት/Regional Data management Centers (RDMC) የተወጣጡ ቡድኖች በሲዳማ የጤና መረጃ አስተዳደር ማዕከል (Sidama RDMC) የተሰሩ ስራዎችን ጎብኝተዋል። በብሔራዊ የጤና መረጃ አስተዳደር ማዕከል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የተመራዉ አዲስ አበባንና ድሬዳዋን ጨምሮ 15 ክልላዊ የጤና መረጃ አስተዳደር…
Read more

በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ጋር የተያያዙ መረጃዎችንና ድጋፎችን ለመጠየቅ የምያስችል ነፃ የስልክ መስመር እንዳለው ያዉቃሉ?

ስለ ጤናዎ ምንም አይነት ጥያቄ ወይንም ስጋት ካለዎት በ7794 ነፃ የስልክ መስመር ደዉለው ሙሉ መረጃ ማግኘት ይችላሉ :: ኮሌራ ፣ወባ ፣ኩፉኝ —–ወ ዘ ተ ማንኛዉም ጤና እና ጤና ነክ መረጃ እና ምክር አግልግሎቶችን ብቃት ባላቸው የጤና ባለሙያዎች በሳምንት 7ቀን ለ 24ሰዓታት አግልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ ::

ዓለም አቀፍ የአንድ ጤና ቀን (One Health Day)

የሰው፣ የእንስሳትና የአካባቢ ጤና ዘርፎች መካከል ያለው የአንድ ጤና ትብብር መጠናከር ለሁሉ-አቀፍ የበሽታዎች ዝግጁነትና ምላሽ መሻሻል! የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ለበለጠ መረጃ በነጻ ወደ 8335 ይደውሉ!

SPHI Started Research Ethics Training:

On October 31, 2025, the Sidama Public Health Institute (SPHI) began an important training program on research ethics and scientific integrity. The training brought together 35 participants, including SPHI staff and other stakeholders, all eager to learn more about ethical research practices. This training, organized by SPHI and the Ministry of Education, has a full…
Read more