
በክልላችን 4ኛው የተቀናጀ የፓሊዮ ክትባት ዘመቻ በፈጣሪ እርዳታ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል ። ለዚህ ዘመቻ መሳካት አስተዋፅኦ ያደረጋችሁ ፤ ከፍተኛ የመንግስት ሀላፊዎች ፣ የጤና ባለሙያዎች ፣ ሱፐርቫይዘሮች ፣ የሀይማኖት አባቶች ፣ የሀገር ሽማግሌዎች ፣ አጋር ድርጅቶች፣ወላጆች ፣ እንድሁም የክልላችን ነዋሪዎች በሙሉ ምስጋናችን ከልብ ነው። !!
የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት
ታህሳስ 11/2018 ዓ.ም
ሐዋሳ
ተጨማሪ መረጃዎችን የሲዳማ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
ነፃ የስልክ መስመር፡ 7794
Web site: https://www.sphi.gov.et/

















