Sidama Hawassa
+251-462-12-6495
dagoomuf@sidaamaphi.org

የኢፌዲሪ ጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ሀዋሳ ገቡ።

የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ ጥቅምት 6/2018 ዓ.ም

የኢፌዲሪ ጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ዛሬ ሀዋሳ ከተማ ገብተዋል።

ሚንስትሯ ሀዋሳ ዓለም አቀፍ አሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሲዳማ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ሰላማዊት መንገሻን ጨምሮ የቢሮው የማኔጅመንት አባላት አቀባበል አድርገውላቸዋል ።

በዚሁ ወቅት የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ሰላማዊት መንገሻ እንኳን ወደ ሀዋሳ ከተማ በሰላም መጡ በማለት ሚኒስትሯ በሚኖራቸው ቆይታ መልካም ጊዜ እንዲሆንላቸው ተመኝተውላቸዋል ።

የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ

ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች

👇👇👇👇 ይመልከቱ

Website: https://www.shb.gov.et

Facebook:

https://www.facebook.com/share/1EUdJhqmFM
👇
👇
👇
https://www.facebook.com/share/1EUdJhqmFM/
https://www.facebook.com/1000649355740¡57/posts/1065870482254128/

Telegram : https://t.me/SidamaRHB

Twitter: https://x.com/sidama_health_bureau

WhatsApp:

https://chat.whatsapp.com/K7W4vwM1mqG8SyGz4PYC71

YouTube:

https://youtube.com/@sidamahealthbureau?si=bjGP9rGIpwIlZWQX

Tik Tok:

https://vm.tiktok.com/ZMBCWXXxa/

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *