Sidama Hawassa
+251-462-12-6495
dagoomuf@sidaamaphi.org

በሲዳማ ብ/ክ/መንግስት ጤና ቢሮ የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ተጀመረ

በክልሉ ጤና ቢሮ ለበጀት ዓመቱ ከታቀደው ዕቅድ መነሻ ባለፉት ዘጠኝ ወራት የተከናወኑ የየዘርፉ አፈጻጸም ሪፖርቶች ቀርበው እንደሚገመገም መድረኩን በንግግር ያስጀመሩት የቢሮ ኃላፊዋ ዶ/ር ሰላማዊት መንገሻ ገልጸዋል።

ዶ/ር ሰላማዊት አክለውም በዚህ መድረክ ከየሥራ ክፍሎቹ ከሚቀርቡ ሪፖርቶች መነሻ በጥንካሬ እና በጉድለት የተለዩ ጉዳዮች ዙሪያ አጽንኦት ተሰጥቶ ውይይት እንደሚደረግባቸው ገልጸው ፤ በቢሮው በቀጣይ ሁለት ወር ሊተኮርባቸው በሚገቡ የማካካሻ ዕቅድ ዙሪያና እንዲሁም በ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ዋና ዋና አመላካቾች ላይም የሰላ ውይይት እንደሚደረግ አቅጣጫ አስቀምጠዋል።

በዚሁ መሠረት ከየሥራ ዘርፎቹ የአፈጻጸም ሪፖርት እና ዕቅድ ጉዳዩ በሚመለከታቸው ኃላፊዎች እየቀረበ ይገኛል።

ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች

👇👇👇👇 ይመልከቱ

Website: https://www.shb.gov.et

Facebook:

👇
👇
👇
👇
https://www.facebook.com/share/1EUdJhqmFM
https://www.facebook.com/100064935574057/posts/1065870482254128

Telegram : https://t.me/SidamaRHB

Twitter: https://x.com/sidama_health_bureau

WhatsApp:

https://chat.whatsapp.com/K7W4vwM1mqG8SyGz4PYC71

YouTube:

https://youtube.com/@sidamahealthbureau?si=bjGP9rGIpwIlZWQX

Tik Tok:

https://vm.tiktok.com/ZMBCWXXxa

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *